ዋሽንግተን —
የክልሉ መንግሥት አክሎም ከግጭቱ በኋላ ንብረት መውደሙንና መዘረፉን አስታውቋል። ነዋሪዎቹ ለግጭቱ መቀስቀስ ዋናም ምክንያት በሰላማዊ መንገድ ቁጭ ብሎ የኮ/ል ደመቀ ዘውዴን ለፍርድ መቅረብ ሲጠባበቅ የነበረው ሕዝብ ላይ አስለቃሽ ጭስ መወርወሩ ነው ብለዋል።
በቦታው ነበርን ያሉ የአካባቢውን ነዋሪዎችና የክልሉን መንግሥት በማነጋገር የተጠናከረ ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
አስተያየቶችን ይዩ (7)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ