ዋሽንግተን —
የክልሉ መንግሥት አክሎም ከግጭቱ በኋላ ንብረት መውደሙንና መዘረፉን አስታውቋል። ነዋሪዎቹ ለግጭቱ መቀስቀስ ዋናም ምክንያት በሰላማዊ መንገድ ቁጭ ብሎ የኮ/ል ደመቀ ዘውዴን ለፍርድ መቅረብ ሲጠባበቅ የነበረው ሕዝብ ላይ አስለቃሽ ጭስ መወርወሩ ነው ብለዋል።
በቦታው ነበርን ያሉ የአካባቢውን ነዋሪዎችና የክልሉን መንግሥት በማነጋገር የተጠናከረ ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።