በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጎንደር ሕይወት እየጠፋና ንብረት እየወደመ ነው


ጎንደር /ፎቶ - ፋይል/
ጎንደር /ፎቶ - ፋይል/

በጎንደር ከተማ ከትላንት ጀምሮ በተፈጠረው ውጥረት ሳቢያ ሕይወት እየጠፋና ንብረት እየወደመ መሆኑ ተነገረ።

በጎንደር ሕይወት እየጠፋና ንብረት እየወደመ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:11 0:00

በፈደራል የፀጥታ ኃይሎች ተከብበው የነበሩት የወልቃይት ሕዝብ የአማራ ማንነት ጥያቄ ኮሚቴ አባል ዛሬ እጃቸውን ለሰሜን ጎንደር ልዩ ኃይል አዛዥ መስጠታቸው ተገልጿል።

መንግሥት ትናንት ባወጣው መግለጫ "በቁጥጥር ሥር ያዋላቸው የኮሚቴው አባላትና አንዳንድ ቁጥጥር ሥር ያልገቡ አባላት ከአሸባሪዎችና ከፀረ-ሰላም ኃይሎች ጋር ግንኙነት አላቸው" ብሏል፡፡

የኮሚቴው ፀሐፊ ግን ይህን አስተባብለዋል።

የጎንደር ከተ ነዋሪዎች ከተማዪቱ ዛሬም እንዳልተረጋጋች ለአሜሪካ ድምፅ ገልፀዋል። የወልቃይት ሕዝብ የአማራ ማንነት ጥያቄ ኮሚቴ ፀሐፊ አቶ አደራጀው ዋኘው ሁኔታው ከትላንት የባሰ መሆኑን ገልፀዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

XS
SM
MD
LG