በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ወደ አስመራ የተጓዙ መንገደኞች አስተያየት


የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ20 ዓመታት በኋላ ዛሬ በይፋ በረራ ወደ አስመራ ጀምሯል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከ20 ዓመታት በኋላ ዛሬ በይፋ በረራ ወደ አስመራ ጀምሯል።

465 መንገደኞችን ይዘው ዛሬ ጠዋት አሥመራ የገቡት ሁለት አውሮፕላኖች በደረሱበት ወቅት፣ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናት፣ የአሥመራ አየር መንገድና የሲቪል አቪዬሽን ኃላፊዎችና ሠራተኞች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በደማቅ አቀባበል ተቀብሏቸዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ወደ አስመራ የተጓዙ መንገደኞች አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:39 0:00

ወደ አስመራ የተጓዙ መንገደኞች አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:49 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG