በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢዴፓ መንግሥት ችግሮችን ለመፍታት የሚከተለው መንገድ አሳሳቢ ነው ብልዋል


የኢትዮጵያ ካርታ
የኢትዮጵያ ካርታ

የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ኢዴፓ ባወጣው መግለጫ በአሁኑ ጊዜ በሃገሪቱ በተለያዩ ክፍሎች የተነሱትን ችግሮች ለመፍታት መንግሥት የተከተለው መንገድ አሳስቦኛል አለ።

የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ ኢዴፓ ባወጣው መግለጫ በአሁኑ ጊዜ በሃገሪቱ በተለያዩ ክፍሎች የተነሱትን ችግሮች ለመፍታት መንግስት የተከተለው መንገድ አሳስቦኛል አለ።

የፌድራል ሥርዓቱ መሠረት ቋና መሆኑ አሁን ለተፈጠሩት ችግሮች መንስኤ ነው፣ ሲል የገለጸው ኤዴፓ የደረሱትን ጉዳቶች የሚያጣራ ገለልተኛ አካል እንዲቋቋም ጠይቋል።

ጋዜጣዊ መግለጫውን የተከታተለው መለስካቸው አምሃ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል ከድምጽ ፋይሉ ያዳምጡ።

ኢዴፓ መንግስት ችግሮችን ለመፍታት የሚከተለው መንገድ አሳሳቢ ነው ብልዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:06 0:00

XS
SM
MD
LG