ዋሽንግተን ዲሲ —
በዞኑ አንዳንድ ወረዳዎች የሚገኙ ነዋሪዎች ደግሞ በመኖሪያ ቤት ውስጥ እያሉ የምግብ እጥረት እንዳጋጠማቸው ገልፀዋል።
የክልሉ ባልሥልጣናት ተፈናቃዮቹን ለመመለስ እየሠራነው ብለውናል። ተፈናቃዮቹ ደግሞ ችግሩ በየቀኑ ሲባባስ እንጂ ሲቀንስ አላየንም ይላሉ።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ)