በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሳምንቱ እሰጥ-አገባ የክርክር መድረክ


ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሣለኝ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሲሰጡ - ሐምሌ 11/2006 ዓ.ም፤ አዲስ አበባ /ፎቶ - ኤኤፍፒ/
ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሣለኝ ለጋዜጠኞች መግለጫ ሲሰጡ - ሐምሌ 11/2006 ዓ.ም፤ አዲስ አበባ /ፎቶ - ኤኤፍፒ/
please wait

No media source currently available

0:00 0:16:03 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በወቅታዊ ርዕሰ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ነክ ጉዳዮች ዙሪያ የተጀመረ ተከታታይ ክርክር የመጨረሻ ክፍል ነው።

የኢትዮጵያ መንግስት በአገሪቱ የተለያዩ መሥሪያ ቤቶች ውስጥ የተንሰራፋውን የሙስና አሠራር አስመልክቶ በምርመራ ደረስኩበት ያለውን ያጠናቀረበትን ዘገባ ይፋ ያደረገበትን ጨምሮ በተለያዩ ሰሞንኛ ጉዳዮች ላይ ያጠነጠነው ክርክር አድማጮችን በሚጋብዙ መጪውን ጊዜ በሚቃኙ ጭብጦች ይቋጫል።

XS
SM
MD
LG