በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ውይይት በኢትዮጵያ መንግሥት የጸረ ሽብርተኛነት ህግ ላይ


 በቀለ ገርባ /ፋይል ፎቶ/
በቀለ ገርባ /ፋይል ፎቶ/

ካሊፎርኒያ ስቴትስ ዩኒቨርሲቲ - ሳንበርናርዲኖ የህግና የፖለቲካ ሳይንስ ፕሮፌሰር ከሆኑት ከዓለማየሁ ገብረማርያም ጋር ወደ ያካሄደው ውይይት

የኢትዮጵያ መንግሥት፣ ከጥቂት ወራት በፊት በታሰሩት በኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግሬስ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀ-መንበር በቀለ ገርባና በሌሎችም ላይ የመሠረተው የሽብርተኛነት ክስ፣ የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥትን በፅኑ እንዳሳሰበው ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል-አቀባይ ጃን ኪርቢ ቢሮ ይፋ የሆነው መግለጫ አመልክቷል

የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሰኔ 12, 2003 ዓ.ም በኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት ስለታሰረው ውብሸት ታየም መግለጫ አውጥቷል

ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ እ.አ.አ. ሰኔ 19, 2011 በመንግስት ባለሥልጣናት ታሰረ
ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ እ.አ.አ. ሰኔ 19, 2011 በመንግስት ባለሥልጣናት ታሰረ

አዲሱ አበበ የመግለጫውን ይዘት ባጭሩ አቅርቦ በካሊፎርኒያ ስቴትስ ዩኒቨርሲቲ - ሳንበርናርዲኖ የህግና የፖለቲካ ሳይንስ ፕሮፌሰር ከሆኑት ከዓለማየሁ ገብረማርያም ጋር ወደ ያካሄደው ውይይት ይወስደናል።

ውይይት በኢትዮጵያ መንግሥት የጸረ ሽብርተኛነት ህግ ላይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:42 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG