በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች የ24 ሰዓት የተኩስ አቁም ስምምነት አደረጉ


የሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች የ24 ሰዓት የተኩስ አቁም ስምምነት አደረጉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:40 0:00

ካለፈው ሳምንት መጨረሻ አንሥቶ ሲፋለሙ የቆዩት፣ የሱዳን ጦር ሠራዊት እና ተቀናቃኙ የፈጥኖ ደራሽ ልዩ ድጋፍ ሰጪ ኃይል፣ ዛሬ ማክሰኞ፣ የ24 ሰዓት ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ስምምነት ማድረጋቸውን፣ የአረብ ብዙኃን መገናኛዎችን ጠቅሶ አሶስዬትድ ፕሬስ ዘግቧል።

XS
SM
MD
LG