በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ብሞትም እንዲቀብረኝ ልጄን ቢለቁልኝ ደስ ይለኛል” የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ እናት


“ብሞትም እንዲቀብረኝ ልጄን ቢለቁልኝ ደስ ይለኛል” የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ እናት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:00 0:00

ላለፉት ዘጠኝ ቀናት ታስሮ ይገኝበታል በተባለው ዝዋይ እስር ቤት እንዳጡት ሲገልጹ የቆዩት ቤተሰቦቹ በዛሬው ዕለት በዐስረኛ ቀኑ እንዳገኙትና ለአምስት ደቂቃ እንዳዩት ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ። እናቱ ወ/ሮ ፋናዬ ይርዳው ታማሚ መሆናቸውን ገልፀው የእስር ጊዜውን ስለጨረሰ በአመክሮ እንዲፈታላቸው ጠይቀዋል።

XS
SM
MD
LG