No media source currently available
ቀደም ሲል በእስር ላይ ቆይተው ከተለቀቁት የዞን ዘጠኝ የኢንተርኔት አምደኞች አንዱ የሆነው ናትናኔል ፈለቀ፣ ጸደቀ ድጋፌ እና አዲስ ዓለም ደስታ ከሀገር እንዳይወጡ ታገደው በ5ሺህ ብር ዋስትና ይፈቱ ሲል የስር ፍርድ ቤት የሰጠው ውሳኔ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በማጽናቱ ዛሬ በዋስ ተፈተዋል።