በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በእሬቻ በዓል ላይ በተፈጠረው ሁኔታ የጠፋው ሕይወት 52 መድረሱን መንግሥት አስታወቀ


በእሬቻ በዓል ላይ በተፈጠረው ሁኔታ የጠፋው ሕይወት 52 መድረሱን መንግሥት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:21 0:00

በቢሾፍቱ የእሬቻ በዓል አከባበር ወቅት በተፈጠረው ሁከትና ትርምስ ውስጥ የጠፋው ሕይወት ቁጥር እየጨመረ መሆኑን የዐይን እማኞች ተናግረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG