በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእሬቻ በዓል የማንም ጣልቃ ገብነት አያስፈልገውም - ኦፌኮ


እሬቻ
እሬቻ

የእሬቻ በዓል የሕዝብ መሆኑን ያስታወቀው የኦሮሞ ፈደራሊስት ኮንግረስ የማንም ጣልቃ ገብነት አያስፈልገውም ብሏል።

በእሬቻ በዓል ስም የፖለቲካም ሆነ የግል ፍላጎታቸውን በሕዝብ ላይ ለመጫን እየሞከሩ ነው ሲል የገዢው ፓርቲና የክልሉ መንግሥትን ወንጅሏል።

በተቃውሞ እንቅስቃሴ ወቅት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መገደላቸውን ግምት ውስጥ በማስገባት ታዳሚዎች በዓሉን ከዳንኪራ ይልቅ በመዝሙር እኛ በዝምታ እንዲያከብሩ ጥር አቅርቧል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

የእሬቻ በዓል የማንም ጣልዋ ገብነት አያስፈልገውም - ኦፌኮ
please wait

No media source currently available

0:00 0:15:03 0:00

XS
SM
MD
LG