ሪፖርቱ እ.አ.አ. በ 2015 ዓ.ም በዓለማችን ለደረሱ የመልካም አስተዳደር ቀውሶች ቁልፍ ችግሮች ሲል የጠቀሳቸው፥ የአሸባሪ ቡድኖች አረመኒያዊ ጥቃቶችና የመንግሥታት በሲቪል ማኅበረሰቡ ላይ የሚያካሂዱት አፈና ናቸው።
ዋሽንግተን ዲሲ —
የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዓለም ሀገሮችን የሰብዓዊ መብቶች አያያዝ አስመልክቶ በያመቱ የሚያወጣውን ሪፖርት ይፋ አድርገዋል።
#ICYMI ▶ yesterday @JohnKerry released the 2015 Country Reports on #HumanRights at @StateDept https://t.co/BSE0uU0Yap
— US Consulate Milan (@USConsMilan) April 14, 2016
ሪፖርቱ እ.አ.አ. በ 2015 ዓ.ም በዓለማችን ለደረሱ የመልካም አስተዳደር ቀውሶች ቁልፍ ችግሮች ሲል የጠቀሳቸው፥ የአሸባሪ ቡድኖች አረመኒያዊ ጥቃቶችና የመንግሥታት በሲቪል ማኅበረሰቡ ላይ የሚያካሂዱት አፈና ናቸው።
"Respect of #humanrights doesn’t jeopardize stability, it enhances it." @JohnKerry releases 2015 #HumanRights Report https://t.co/zGur9oT0Ad
— US Embassy Brussels (@usembbrussels) April 14, 2016
ሪፖርቱ መሻሻሎች መታየታቸውንም ያወሳል። የቪኦኤ ኒክ ችንግ (Nike Ching) ዘግቦበታል። ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል፣ ከድምጽ ፋይሉ ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5