የኢትዮጵያ ፓርላማ ፍትህ ሚኒስቴርን አፍርሶ ሥልጣኑን ለጠቅላይ አቃቤ ሕግ ሰጠ

  • እስክንድር ፍሬው

የኢትዮጵያ ፍትህ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው አምባየ /ፋይል/

የሕዝብ ተወካዮች ፍርድ ቤት ትላንት ባካሄደው ስብሰባ ላይ ነው ጠቅላይ አቃቤ ሕግን የሚያቋቁመው፤ ፍትህ ሚኒስቴርን ደግሞ የሚያፈርሰው አዋጅ ያፀደቀው።

ጠቅላይ አቃቤ ሕግ በአዋጅ ተቋቋመ፣ የፍትህ ሚኒስቴር ደግሞ ፈረሰ።

የሕዝብ ተወካዮች ፍርድ ቤት ትላንት ባካሄደው ስብሰባ ላይ ነው ጠቅላይ አቃቤ ሕግን የሚያቋቁመው፤ ፍትህ ሚኒስቴርን ደግሞ የሚያፈርሰው አዋጅ ያፀደቀው።

የእስክንድር ፍሬውን አጠር ያለ ዘገባ ለማዳመጥ የድምጽ ፋይሉን ይጫኑ።

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ፓርላማ ፍትህ ሚኒስቴርን አፍርሶ ሥልጣኑን ለጠቅላይ አቃቤ ሕግ ሰጠ