በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመልካም አስተዳደር መጓደል በኢትዮጵያ፤ የመንግስት የጥናት ውጤትና አንድምታው


“ሃብት ያለው ሰው አይታሰርም። ተፈርዶባቸው እስር ቤት ያሉ ባለ ሃብት መንገድ ላይ ሲሄዱ ሌላ ሰው ገጭተው ሌላ ክስ ተመሠረተባቸው። አቃቤ ሕግ ምሥክር ማስፈራራት የሃሰት መረጃ ማስጠናት። በጥናቱ ካገኘናቸው ውስጥ ናቸው።” አቶ ተካ ገብረ የሱስ፤ የመልካም አስተዳደር ጉዳዮች ዲሬክተር።

የኢትዮጵያ መንግስት በአገሪቱ የመልካም አስተዳደር ይዞታ ዙሪያ ያደረገውን ዘርፈ ብዙ የጥናት ውጤት በቅርቡ ይፋ አድርጓል።

ክልሎችን ጨምሮ በተለያዩ ደረጃ በሚገኙ የመንግስት አስተዳደር ዘርፎች የመልካም አስተዳደር ጉድለት በስፋት መታየቱን ጥናቱ ያመለከተው።

በተለይ በፍትሕ ዘርፍ ታዩ የተባሉትን በዜጎች በእኩል የመዳኘት መብት ጉድለቶች የሚዳስስ የአንድ የሕግ ባለ ሞያ ትንታኔ ከዚህ ይከታተሉ።

ዶ/ር ፍጹም አቻም የለህ በዚህ በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው በጥብቅና ሞያ የተሰማሩት የሕግ ባለ ሞያ ናቸው።

ሙሉውን ቃለ ምልልስ ከዚህ ያድምጡ።

ትንታኔ:- የመልካም አስተዳደር መጓደል በኢትዮጵያ፤ የመንግስት የጥናት ውጤትና አንድምታው
please wait

No media source currently available

0:00 0:17:35 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG