መልካም አርያነቱ ከትውልድ ወደ ትውልድ መተላለፍ እንዳለበትም አስገነዘቡ። ለሃገር ሉአላዊነትና ነፃነት በተደጋጋሚ ቃል የሚገባበት ልዩ የታሪክ ቀን ነው ሲሉም አሳስበዋል።
አዲስ አበባ —
ሚያዝያ 27 ቀን የጠላት ባንዲራ ተወግዶ ያገራችን ሰንደቅ አላማ የተውለበለበበት ዕለት በመሆኑ በታላቅ ኩራት የምናከብረው ብሄራዊ በአላችን ነው ሲሉ የኢትዮጵያው ፕሬዝዳንት ተናገሩ።
በኢትዮጵያ 27ኛዉ የድል የአልማዝ ኢዮበልዩ ተከብሮ ዋለ
መልካም አርያነቱ ከትውልድ ወደ ትውልድ መተላለፍ እንዳለበትም አስገነዘቡ። ለሃገር ሉአላዊነትና ነፃነት በተደጋጋሚ ቃል የሚገባበት ልዩ የታሪክ ቀን ነው ሲሉም አሳስበዋል።
የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዝዳንት በበኩላቸው የአንድ አባት አርበኛ መታሰቢያ ሃውልት በቅርቡ እንደሚመረቅ አበሰሩ።
የእለቱ ታሪካዊነት በወጣቱ ትውልድ ዘንድ እንደማይታወቅም አስተያየቶች አሉ።
የድምጽ ፋይሉን በመጫን የመለስካቸው አመሃን ዘገባ ያድምጡ።
Your browser doesn’t support HTML5
በኢትዮጵያ 75ኛዉ የድል የአልማዝ ኢዮበልዩ ተከብሮ ዋለ
አርበኞች
ለመሆኑ እንደዚህ አይነት ታሪካዊ ድሎች በአሁኑ ትውልድ ህይወት ውስጥ ምን ቦታ አላቸው? ሔኖክ ሰማእግዜር አንዳንድ ወጣቶችን አነጋግሯል።
Your browser doesn’t support HTML5
ለመሆኑ ታሪካዊ ድሎች በአሁኑ ትውልድ ህይወት ውስጥ ምን ቦታ አላቸው?