ውይይት:- ኢትዮጵያ ወደ የት?

“የጨው ክምር ሲናድ ሞኝ ይስቃል ብልጥ ያለቅሳል፤ እንደሚባለው አሁን ያለው ሁኔታ እኔ ያሳስበኛል።” ፕሮፌሰር ሹመት ሲሻኝ። “አደገኛ ሁኔታ ነው። ... ምን ዓይነት ለውጥ? ... ዕድልም አደጋም የያዘ አጋጣሚ የያዘ ነው፤ የሚመስለኝ።” አቶ ፈቃደ ሸዋቀና።

Your browser doesn’t support HTML5

ውይይት:- ኢትዮጵያ ወደ የት? -- ክፍል አንድ

Your browser doesn’t support HTML5

የውይይቱን ሁለተኛ ክፍል ከዚህ ያድምጡ

ከቀውሱና ከግጭቶች ባሻገር ኢትዮጵያ ወዴት? ከሦሥት የኢትዮጵያ ጉዳይ አዋቂ ምሁራን ጋር የተካሄደ ውይይት ነው።

በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮች ዙሪያ ያተኮረው ውይይት የዛሬዎቹን አሳሳቢ ችግሮች መርምሮ እየታዩ ያሉትንና ሊመጡ የሚችሉትን አዎንታዊም ሆኑ አሉታዊ ሁኔታዎች በመቃኘት መጪውን የአገሪቱን እጣ አስመልክቶ አንዳች ብርሃን ለመፈንጠቅ ይጥራል።