ድምጽ በኢሬቻ በዓል አከባበር ላይ የደረሰው አደጋ በገለልተኛ አካል እንዲጣራ ተጠየቀ ኦክቶበር 04, 2016 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 በቢሾፍቱ የኢሬቻ በዓል አከባበር ላይ ለሞቱት ሰዎች ኀዘናቸውን የገለፁት ሁለት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ሁኔታው በገለልተኛ አካል እንዲጣራ ጠይቀዋል።