በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቢሸፍቱ በእሬቻ በዓል አከባበር ላይ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ማሻቀቡ ተገለፀ


በቢሸፍቱ የእሬቻ በዓል አከባበር ላይ የሞቱ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ እያሻቀበ መሆኑን የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ አሰታወቀ።

የሃዘን ቀን ማዎጅ በቂ አይደለም ያሉት ተቃዋሚዎቸም፣ ህዝቡን ይቅርታ መጠየቅና ለሟች ቤተሰቦች ካሣ መክፈል እንደሚገባ አሣስበዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

በቢሸፍቱ በእሬቻ በዓል አከባበር ላይ የሞቱ ሰዎች ቁጥር ማሻቀቡ ተገለፀ መንግስት የሶሰት ቀናት ሃዘን አውጅዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:09 0:00

XS
SM
MD
LG