አዲስ አበባ —
የሃዘን ቀን ማዎጅ በቂ አይደለም ያሉት ተቃዋሚዎቸም፣ ህዝቡን ይቅርታ መጠየቅና ለሟች ቤተሰቦች ካሣ መክፈል እንደሚገባ አሣስበዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።
-
እስክንድር ፍሬው
በቢሸፍቱ የእሬቻ በዓል አከባበር ላይ የሞቱ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ እያሻቀበ መሆኑን የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ አሰታወቀ።
የሃዘን ቀን ማዎጅ በቂ አይደለም ያሉት ተቃዋሚዎቸም፣ ህዝቡን ይቅርታ መጠየቅና ለሟች ቤተሰቦች ካሣ መክፈል እንደሚገባ አሣስበዋል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።