በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር የጂግጂጋ ጉብኝት


በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክ ራይነር
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክ ራይነር

በሶማሌ ክልል ጂግጂጋ ከተማ በሚገኘው ወኅኒ ቤት እጅግ አሰቃቂ በተባለ በሰው ልጆች ላይ በተፈፀመ ወንጀል የአሜሪካ ዜግነት ያላቸው ኢትዮጵያውያን እንደተካፈሉበት የክልሉ ፕሬዚዳንት ይፋ አደረጉ።

በሶማሌ ክልል ጂግጂጋ ከተማ በሚገኘው ወኅኒ ቤት እጅግ አሰቃቂ በተባለ በሰው ልጆች ላይ በተፈፀመ ወንጀል የአሜሪካ ዜግነት ያላቸው ኢትዮጵያውያን እንደተካፈሉበት የክልሉ ፕሬዚዳንት ይፋ አደረጉ።

the torture tunnel in Jigiga prison
the torture tunnel in Jigiga prison

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ማይክ ራይነር ተጠርጣሪዎችን በሕግ ፊት ለማቆም የሚቻላቸውን ሁሉ ለማድረግ ቃል ገብተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር የጂግጂጋ ጉብኝት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:37 0:00
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር የጂግጂጋ ጉብኝት
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:58 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG