በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ማይክ ራይነር በጂግጂጋ የተደረገላቸው አቀባበል


ማይክ ራይነር በጂግጂጋ የተደረገላቸው አቀባበል
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:30 0:00

በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ማይክ ራይነር ዛሬ ከሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት ሙስጣፋ ሞሐመድ ጋር በክልሉ ሰላምና ፀጥታ እንዲሁም በልማት ጉዳዮች ላይ ተነጋግረዋል። የተለያዩ የልማት ተቋማትንም ጎብኝተዋል። በቦታው የሚገኘውን የአሜሪካ ድምፅራድዮ ዘጋቢ መላስካቸው አመሀን ስለጉብኝቱ እንዲያብራራልን አነጋግረነዋል።

XS
SM
MD
LG