No media source currently available
በሶማሌ ክልል ጂግጂጋ ከተማ በሚገኘው ወኅኒ ቤት እጅግ አሰቃቂ በተባለ በሰው ልጆች ላይ በተፈፀመ ወንጀል የአሜሪካ ዜግነት ያላቸው ኢትዮጵያውያን እንደተካፈሉበት የክልሉ ፕሬዚዳንት ይፋ አደረጉ።