በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ማይክ ራይነር ከሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት ሙስጣፋ ሞሐመድ ጋር ተነጋገሩ


በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ማይክ ራይነር፣ የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት ሙስጣፋ ሞሐመድ
በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ማይክ ራይነር፣ የሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት ሙስጣፋ ሞሐመድ

በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ማይክ ራይነር ዛሬ ከሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት ሙስጣፋ ሞሐመድ ጋር በክልሉ ሰላምና ፀጥታ እንዲሁም በልማት ጉዳዮች ላይ ተነጋግረዋል።

በኢትዮጵያ የዩናይትድ ስቴትስ አምባሳደር ማይክ ራይነር ዛሬ ከሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት ሙስጣፋ ሞሐመድ ጋር በክልሉ ሰላምና ፀጥታ እንዲሁም በልማት ጉዳዮች ላይ ተነጋግረዋል።

ማይክ ራይነር በጂግጂጋ የተደረገላቸው አቀባበል
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:30 0:00

የተለያዩ የልማት ተቋማትንም ጎብኝተዋል። በቦታው የሚገኘውን የአሜሪካ ድምፅራድዮ ዘጋቢ መላስካቸው አመሀን ስለጉብኝቱ እንዲያብራራልን አነጋግረነዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ማይክ ራይነር ከሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት ሙስጣፋ ሞሐመድ ጋር ተነጋገሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:59 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG