ዛሬ ጥር 11 ቀን 2008 ዓ.ም. ጥምቀት ነው። በተዋኅዶ ቤተክርስትያን አቆጣጠር፣ እየሱስ ክርስቶስ በመጥምቁ ዮሓንስ እጅ በዮርዳኖስ ባሕር መጠመቁን የሚያስታወስ ዓመታዊ በዐል ሲሆን በኢትዮጵያ እና በኤርትራም በብሔራዊ ደረጃ ይከበራል። ከተለያዩ ዘመኖች በእአአ 2004፣ 2015፣ 2016 የተሰበሰቡ ፎቶዎች ናቸው።
የጥምቀት አከባበር በኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስትያን

1
በፋሲለ ደስ ጎንደር ጥምቀትን መእመናን እያከበሩ እአአ ጥር 2016

2
በፋሲለ ደስ ጎንደር ጥምቀትን መእመናን እያከበሩ እአአ ጥር 2016

3
በመቶዎች የሚቆጠሩ ኤርትራውያን ተዋህዶ መእመናን አስመራ ውስጥ ጥመቀትን እያከበሩ

4
ከጥቂት ዓመታት በፊት ክዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የቀድሞው ፓትርያርክ አቡነ ፓውሎስ (Patriarch Abuna Paulos) በጥምቀት ሥነ-ስረአት ጊዜ አዲስ አበባ እአአ 2004 እያከበሩ በነበሩበት ወቀት የተነሳ ፎቶ