በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ምን ዓይነት የጥምቀት ትዝታ አለዎ?

ጎንደር ጥምቀትን የሚያከብሩ የተዋኅዶ ኦርቶዶክስ መዘምራን እአአ 2016 [ፎቶ ሮይተርስ/REUTERS]
ጎንደር ጥምቀትን የሚያከብሩ የተዋኅዶ ኦርቶዶክስ መዘምራን እአአ 2016 [ፎቶ ሮይተርስ/REUTERS]

ዛሬ ጥር 11 ቀን 2008 ዓ.ም. ጥምቀት ነው። ይህም የእየሱስ ክርስቶስ በመጥምቁ ዮሓንስ እጅ በዮርዳኖስ ባሕር መጠመቁን የሚያስታወስ ዓመታዊ በዐል ሲሆን በኢትዮጵያ በብሔራዊ ደረጃ ይከበራል።

ዛሬ ጥምቀት ነው። ለተከበራችሁ የእምነቱ ተከታዮችና ለአድማጮቻችንም፣ እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ በማለት ከአሜሪካ ድምፅ ራድዮ አፍሪቃ ቀንድ አገልግሎት መልካም ምኞታችንን እንገልጻለን።

አለው አለው ሳቢሳ፣ አለው ሳቢሳ

ቅዱስ ጊዮርጊስ (ቅዱስ ገብሬል - -) ሲነሳ

አለው አለው ብር ዋንጫ፣ አለው ብር ዋንጫ

የስላሴ መጠጫ -- እያሉ፣ ምእመናን፣ ሴቶች በእልልታ፣ ወንዱ ደግሞ በሆታ ታቦታቱን አጅበው ይጓዛሉ። ይህ፣ ከኢትዮጵያ የጥምቀት አከባበር አንዱና የተለመደው ክፍል ነው።

የጥምቀት አከባበር በኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ቤተክርስትያን

በፋሲለ ደስ ጎንደር ጥምቀትን መእመናን እያከበሩ እአአ ጥር 2016
1/11 በፋሲለ ደስ ጎንደር ጥምቀትን መእመናን እያከበሩ እአአ ጥር 2016
በፋሲለ ደስ ጎንደር ጥምቀትን መእመናን እያከበሩ እአአ ጥር 2016
2/11 በፋሲለ ደስ ጎንደር ጥምቀትን መእመናን እያከበሩ እአአ ጥር 2016
በመቶዎች የሚቆጠሩ ኤርትራውያን ተዋህዶ መእመናን አስመራ ውስጥ ጥመቀትን እያከበሩ
3/11 በመቶዎች የሚቆጠሩ ኤርትራውያን ተዋህዶ መእመናን አስመራ ውስጥ ጥመቀትን እያከበሩ
ከጥቂት ዓመታት በፊት ክዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የቀድሞው ፓትርያርክ አቡነ ፓውሎስ (Patriarch Abuna Paulos) በጥምቀት ሥነ-ስረአት ጊዜ አዲስ አበባ እአአ 2004 እያከበሩ በነበሩበት ወቀት የተነሳ ፎቶ
4/11 ከጥቂት ዓመታት በፊት ክዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የቀድሞው ፓትርያርክ አቡነ ፓውሎስ (Patriarch Abuna Paulos) በጥምቀት ሥነ-ስረአት ጊዜ አዲስ አበባ እአአ 2004 እያከበሩ በነበሩበት ወቀት የተነሳ ፎቶ
የኢትዮጵያ ተዋኅዶ ቤተክርስትያን ጥምቀት እየተከበረ እአአ 2004
5/11 የኢትዮጵያ ተዋኅዶ ቤተክርስትያን ጥምቀት እየተከበረ እአአ 2004
Ethiopian worshippers are baptized by a water hose from Patriarch Abuna Paulos, the head of the Ethiopian Orthodox Church during annual Epiphany celebrations called "Timket" in Addis Ababa January 20, 2004.
6/11 Ethiopian worshippers are baptized by a water hose from Patriarch Abuna Paulos, the head of the Ethiopian Orthodox Church during annual Epiphany celebrations called "Timket" in Addis Ababa January 20, 2004.
መእመናን በጥምቀት ሥነ-ስርአት ላይ እአአ 2015
7/11 መእመናን በጥምቀት ሥነ-ስርአት ላይ እአአ 2015
ጎንደር ጥምቀትን የሚያከብሩ የተዋኅዶ ኦርቶዶክስ መዘምራን እአአ 2016
8/11 ጎንደር ጥምቀትን የሚያከብሩ የተዋኅዶ ኦርቶዶክስ መዘምራን እአአ 2016
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ጥምቀት አከባበር
9/11 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋኅዶ ጥምቀት አከባበር
ከጥቂት ዓመታት በፊት ክዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የቀድሞው ፓትርያርክ አቡነ ፓውሎስ (Patriarch Abuna Paulos) በጥምቀት ሥነ-ስረአት ጊዜ አዲስ አበባ እአአ 2004 እያከበሩ በነበሩበት ወቀት የተነሳ ፎቶ
10/11 ከጥቂት ዓመታት በፊት ክዚህ ዓለም በሞት የተለዩት የቀድሞው ፓትርያርክ አቡነ ፓውሎስ (Patriarch Abuna Paulos) በጥምቀት ሥነ-ስረአት ጊዜ አዲስ አበባ እአአ 2004 እያከበሩ በነበሩበት ወቀት የተነሳ ፎቶ
የኢትዮጵያ ተዋኅዶ ኦርቶዶክስ መዘምራን ጥምቀትን እያከበሩ እአአ 2004
11/11 የኢትዮጵያ ተዋኅዶ ኦርቶዶክስ መዘምራን ጥምቀትን እያከበሩ እአአ 2004
Previous slide
Next slide

ለመሆኑ ጥምቀት ለአማንያኑ ምን ትርጉም አለው? አዲሱ አበበ ለተለያዩ የእምነቱ ተከታዮች ያቀረበው ጥያቄ ነው። ከዚሁ ጋር፣ "ምን ዓይነት የጥምቀት ትዝታ አለዎ?" በማለትም የሃይማኖቱን ተከታዮች ምእመናን ጠይቋል።

የአንድ ሁለቱ አስተያየት በቀጣዩ ቅንብር ውስጥ ተካቷልና ሙሉውን ዝግጅት በድምጽ ፋይሉ ያገኙታል፣ ፋይሉን በመጫን ያድምጡ።

ምን ዓይነት የጥምቀት ትዝታ አለዎ?
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:34 0:00

This item is part of
XS
SM
MD
LG