በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በጦርነቱ ሥራ ካቆሙ የትግራይ ክልል ኢንዱስትሪዎች የቀጠሉት ጥቂቶቹ ናቸው


በጦርነቱ ሥራ ካቆሙ የትግራይ ክልል ኢንዱስትሪዎች የቀጠሉት ጥቂቶቹ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:08 0:00

በጦርነቱ ሥራ ካቆሙ የትግራይ ክልል ኢንዱስትሪዎች የቀጠሉት ጥቂቶቹ ናቸው

በትግራይ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ሥራቸው ከተቋረጠ ከ6ሺሕ400 በላይ አነስተኛ፣ መካከለኛ እና ታላላቅ አምራች ተቋማት እና ኢንዱስትሪዎች ውስጥ ወደ ማምረት የተመለሱት 227ቱ ብቻ እንደኾኑ የክልሉ ኢንዱስትሪ ቢሮ ገልጿል።ተቋማቱን ወደ ሥራ ለማስገባት፥ የብድር ስረዛ፣ ተጨማሪ ብድር እና የውጭ ምንዛሬ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ፣ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ መሓሪ ገብረ ሚካኤል አመልክተዋል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG