በትግራይ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ሥራቸው ከተቋረጠ ከ6ሺሕ400 በላይ አነስተኛ፣ መካከለኛ እና ታላላቅ አምራች ተቋማት እና ኢንዱስትሪዎች ውስጥ ወደ ማምረት የተመለሱት 227ቱ ብቻ እንደኾኑ የክልሉ ኢንዱስትሪ ቢሮ ገልጿል።ተቋማቱን ወደ ሥራ ለማስገባት፥ የብድር ስረዛ፣ ተጨማሪ ብድር እና የውጭ ምንዛሬ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ፣ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ መሓሪ ገብረ ሚካኤል አመልክተዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች
-
ማርች 13, 2025
የቀረጡ ጉዳይ በዩናይትድ ስቴትስ ኢኮኖሚ ላይ ያስከተለው አለመረጋጋት
-
ማርች 12, 2025
በሳዑዲ አረቢያ በእስር ላይ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን መመለስ ዳግም ተጀመረ