በትግራይ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ሥራቸው ከተቋረጠ ከ6ሺሕ400 በላይ አነስተኛ፣ መካከለኛ እና ታላላቅ አምራች ተቋማት እና ኢንዱስትሪዎች ውስጥ ወደ ማምረት የተመለሱት 227ቱ ብቻ እንደኾኑ የክልሉ ኢንዱስትሪ ቢሮ ገልጿል።ተቋማቱን ወደ ሥራ ለማስገባት፥ የብድር ስረዛ፣ ተጨማሪ ብድር እና የውጭ ምንዛሬ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ፣ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ መሓሪ ገብረ ሚካኤል አመልክተዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ሴፕቴምበር 28, 2024
79ኛው የመንግሥታቱ ጉባዔ አራተኛ ቀን ውሎ
-
ሴፕቴምበር 27, 2024
የመስቀል በዓል በዋሽንግተን ዲሲ
-
ሴፕቴምበር 27, 2024
የ79ኛው የመንግሥታቱ ድርጅት ጉባኤ ሦስተኛ ቀን ውሎ
-
ሴፕቴምበር 26, 2024
የመስቀል ደመራ በዓል ዛሬ በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች ተከብሯል
-
ሴፕቴምበር 26, 2024
79ኛው የመንግሥታቱ ድርጅት ጉባኤ ሁለተኛ ቀን ውሎ
-
ሴፕቴምበር 25, 2024
ወጣቶችና ቴክኖሎጅ