በትግራይ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ሥራቸው ከተቋረጠ ከ6ሺሕ400 በላይ አነስተኛ፣ መካከለኛ እና ታላላቅ አምራች ተቋማት እና ኢንዱስትሪዎች ውስጥ ወደ ማምረት የተመለሱት 227ቱ ብቻ እንደኾኑ የክልሉ ኢንዱስትሪ ቢሮ ገልጿል።ተቋማቱን ወደ ሥራ ለማስገባት፥ የብድር ስረዛ፣ ተጨማሪ ብድር እና የውጭ ምንዛሬ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ፣ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ መሓሪ ገብረ ሚካኤል አመልክተዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 14, 2025
በአፍሪካ የኅይል አቅርቦት ላይ ያተኮረውና በዋሽንግተን ዲሲ የተካሔደው ጉባኤ
-
ማርች 14, 2025
የኢትዮጵያውያት ሴቶች ጥያቄ ምንድን ነው? - የአድማጭ ተመልካቾች አስተያየት
-
ማርች 13, 2025
አርቲስት አንዱዓለም ጎሣ ተጨማሪ 13 ቀናትን በእስር እንዲቆይ ፍርድ ቤት ፈቀደ
-
ማርች 13, 2025
ሩሲያ የተቆጣጠረቻቸውን የዩክሬን ግዛቶች እንደያዘች መቀጠል ትሻለች