በትግራይ ክልል በጦርነቱ ምክንያት ሥራቸው ከተቋረጠ ከ6ሺሕ400 በላይ አነስተኛ፣ መካከለኛ እና ታላላቅ አምራች ተቋማት እና ኢንዱስትሪዎች ውስጥ ወደ ማምረት የተመለሱት 227ቱ ብቻ እንደኾኑ የክልሉ ኢንዱስትሪ ቢሮ ገልጿል።ተቋማቱን ወደ ሥራ ለማስገባት፥ የብድር ስረዛ፣ ተጨማሪ ብድር እና የውጭ ምንዛሬ ድጋፍ እንደሚያስፈልግ፣ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ መሓሪ ገብረ ሚካኤል አመልክተዋል፡፡
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኦክቶበር 23, 2024
አሜሪካ ለምን የሁለት ፓርቲ ሥርዓት ኖራት?
-
ኦክቶበር 23, 2024
“ተቀናቃኝ የምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻ ሸቀጣሸቀጥ ዳሶች የፖለቲካውን ውጥረት ለማርገብ እየሞከሩ ነው”
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአይ ኤም ኤፍና ዓለም ባንክ ዓመታዊ ጉባኤ
-
ኦክቶበር 22, 2024
የአሜሪካ ምርጫ ወጪ
-
ኦክቶበር 21, 2024
የኤሌክቶራል ኮሌጅ ሂደት