በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዚምባብዌ መንግሥት ረሀብ ለማስታገስ የ$1.5 ቢልዮን ዶላር ረድኤት ጠየቀ


የዚምባብዌ መንግሥት በሀገሪቱ የገባውን ረሀብ ለማስታገስ የ $1.5 ቢልዮን ዶላር የሚሆን የአለም አቀፍ ረድኤት ጠይቋል።

የዚምባብዌ መንግሥት በሀገሪቱ የገባውን ረሀብ ለማስታገስ የ $1.5 ቢልዮን ዶላርየሚሆን የአለም አቀፍ ረድኤት ጠይቋል።

ይሁንና አንዳንድ የሀገሪቱ ክፍሎችየኤል ኒኖ የአየር ለውጥ ባስከተለው ድርቅ እየተጎዱ ነው።

ፋይል ፎቶ
ፋይል ፎቶ

አዳነች ፍሰሀየ ያጠናቀረችው ዘገባ አለ፣ ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ።

የዚምባብዌ መንግሥት ረሀብ ለማስታገስ የ $1.5 ቢልዮን ዶላር ረድኤት ጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:39 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG