No media source currently available
ኢትዮጵያውያን አርበኞች ለነፃነታቸው ሲጋደሉ የእንግሊዝ ቅኝ ግዛት የነበሩ አፍሪካውያንም በምዕራብና በምሥራቅ በኩል ከአርበኞቻችን ጋር አብረው ተዋድቀዋል። በምሥራቅ በኩል የተሰው አፍሪካውያን አርበኞች ድሬዳዋ ነምበርዋን አካባቢ በሚገኘው መካነ መቃብር አርፈዋል።
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ