በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ከተግባሩ በላይ ሐሳቡ የአንድነትን መንፈስ ያመጣል”- በእንቦጭ ዙሪያ የተሰባሰቡ ወጣቶች


ወጣቶቹ አረሙን ከውሃ ውስጥ በማውጣት ላይ እያሉ።
ወጣቶቹ አረሙን ከውሃ ውስጥ በማውጣት ላይ እያሉ።

በጣና ሐይቅ ላይ ያንዣበበ በ"አንቦጭ" አረም የመጥፋት አደጋ ያሳሰባቸው የኦሮሚያ ክልል ወጣቶች በጣና ሰንብተው ነበር። በዚህ ላይ የተሳተፉ የሁለቱን ክልል ወጣቶች አነጋግረናል።

በእንቦጭ አረም ምክኒያት የምጥፋት አደጋ ያንዣበበትን የጣና ሐይቅ ጉዳይ በርካቶችን ያሳሰበ ጉዳይ ሆኗል። ሰሞኑን ደግሞ ከኦሮሚያ ክልል የተሰባሰቡ 200 ወጣቶች ወደ አማራ ክልል ተጉዘው "ታና ኬኛ" ወይም ጣና የኛ ነው በሚል በጋራ ሆነው አረሙን የማውጣት ሥራ ሠርተዋል።

ጽዮን ግርማ ይህ ሐሳብ እንዴት መጣ ስትል ከሁለቱ ክልልሎች ወጣቶችን አነጋግራለች።

“ከተግባሩ በላይ ሐሳቡ የአንድነትን መንፈስ ያመጣል”- በእንቦጭ ዙሪያ የተሰባሰቡ ወጣቶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:07 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG