በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

እንቦጭ አረም ለማጥፋት ከዋሽንግተን ዲሲ 140 ሺሕ ዶላር ተሰበሰበ


እንቦጭ አረም ለማጥፋት ከዋሽንግተን ዲሲ 140 ሺሕ ዶላር ተሰበሰበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:53 0:00

ጣና ሀይቅን እያጠቃ የሚገኘውን እንቦጭ አረም ለማጥፋት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚንቀሳቀሰው “ዓለም አቀፍ ጥምረት ለጣና ደህንነት” የተሰኘው ግብረ ሰናይ ድርጅት በዋሽንግተን ዲሲ “ጤና ለጣና” ባዘጋጀው የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት ከፍተኛ ገንዘብ ማሰባሰም መቻሉን አስታወቀ። ጽዮን ግርማ የድርጅቱን ሊቀ መንበርና በካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ የሕብረተሰብ ጤናና የውሃ ሀብት ተመራማሪ የሆኑት ዶ/ር ሰለሞን ክብረትን ስለ ዝግጅቱ አነጋግራቸዋለች።

XS
SM
MD
LG