No media source currently available
በጣና ሐይቅ ላይ ያንዣበበ በ"አንቦጭ" አረም የመጥፋት አደጋ ያሳሰባቸው የኦሮሚያ ክልል ወጣቶች በጣና ሰንብተው ነበር። በዚህ ላይ የተሳተፉ የሁለቱን ክልል ወጣቶች አነጋግረናል።