በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአዲስ አበባ ከተማ አቅድ (ማስተር ፕላን) እና የቀሰቀሰው የተቃውሞ እንቅስቃሴ


ከአዲስ አበባ አቅራቢያ የሚገኙ አርሶ አደሮችና ነዋሪዎች ተገቢ ካሳ ሳያገኙ ከይዞታቸው ሊፈናቀሉ ይችላሉ፤ በሚል ስጋት የተቃውሞ ሰልፍ እያካሄዱ ባሉበት የተማሪዎች ተቃውሞ በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች እየተስፋፋ ነው፤” ሲል ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት (Human Rights Watch) ዘገበ።

በክልሉ የሚንቀሳቀሰው የተቃዋሚ ፖርቲ የኦሮሞ ፌድራላዊ ኮንግሬስ እና የአሜሪካ ድምጽ ያነጋገራቸው ስለ ተቃውሞዎቹ የገለጡ አንዳንድ የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች በተመሳሳይ “መንግስት ለውዝግቡ ከኃይል የጸዳ ሁነኛ እልባት ነው መሻት ያለበት፤” ይላሉ።

በርዕሰ ጉዳዩ ላይ የተጠናከሩትን ዘገባዎች ከዚህ ያድምጡ፤
የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን እና በኦሮምያ የተማሪ የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:26 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
የአዲስ አበባ ማስተር ፕላን እና በኦሮምያ የተማሪ የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:43 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


XS
SM
MD
LG