በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጋዜጠኞች እንዲገደሉ ለአል-ሸባብ ጠቁሟል የተባለ ጋዜጠኛ በሞት እንዲቀጣ ተፈረደበት


ጋዜጠኞች እንዲገደሉ ለአል-ሸባብ ጠቁሟል የተባለ ጋዜጠኛ በሞት እንዲቀጣ ተፈረደበት
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:23 0:00

ሐሰን ሀናፊ የተባለ ጋዜጠኛ አምስት ጋዜጠኞችን ለአልሸባብ በመጠቆም እንዲገደሉ አስደርጓል በሚል በቀረበበት ክስ ጥፋተኛ ተብሎ በሞት እንዲቀጣ ተወሰነ፡፡ ጋዜጠኛው እ.አ.አ ከ 2007እስከ 2011 ዓ.ም በነበረው ጊዜ ውስጥ የሥራ ባልደረቦቹ የኾኑ ጋዜጠኞች ላይ መጠቆሙ ተረጋግጦበታል ሲል መቋዲሾ ውስጥ የሚገኝ ወታደራዊ ፍርድ ቤት የሞት ፍርድ ፈርዶበታል፡፡

XS
SM
MD
LG