No media source currently available
ሐሰን ሀናፊ የተባለ ጋዜጠኛ አምስት ጋዜጠኞችን ለአልሸባብ በመጠቆም እንዲገደሉ አስደርጓል በሚል በቀረበበት ክስ ጥፋተኛ ተብሎ በሞት እንዲቀጣ ተወሰነ፡፡ ጋዜጠኛው እ.አ.አ ከ 2007እስከ 2011 ዓ.ም በነበረው ጊዜ ውስጥ የሥራ ባልደረቦቹ የኾኑ ጋዜጠኞች ላይ መጠቆሙ ተረጋግጦበታል ሲል መቋዲሾ ውስጥ የሚገኝ ወታደራዊ ፍርድ ቤት የሞት ፍርድ ፈርዶበታል፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ
አስተያየቶችን ይዩ (1)
ተጨማሪ አስተያየቶችን ለመመልከት ይጫኑ