በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመማር ማስተማር ሂደት በኦሮምያ ክልል


በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የትምህርት መርኃግብር በኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቤቶች ዛሬ ህዳር 7/2013 ዓ.ም. ይጀምራል ተብሎ የነበረ ቢሆንም በታቀደው መሠረት አለመከናወኑ ታውቋል።

የመማር ማስተማር ሂደቱ ያልተጀመረው “የዝግጅት ሥራዎች ባለመጠናቀቃቸው ነው” ብሏል የኦሮምያ ትምህርት ቢሮ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡

የመማር ማስተማር ሂደት በኦሮምያ ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:48 0:00


XS
SM
MD
LG