በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመማር ማስተማር ሂደት በኦሮምያ ክልል


የመማር ማስተማር ሂደት በኦሮምያ ክልል
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:48 0:00

በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የትምህርት መርኃግብር በኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቤቶች ዛሬ ህዳር 7/2013 ዓ.ም. ይጀምራል ተብሎ የነበረ ቢሆንም በታቀደው መሠረት አለመከናወኑ ታውቋል። የመማር ማስተማር ሂደቱ ያልተጀመረው “የዝግጅት ሥራዎች ባለመጠናቀቃቸው ነው” ብሏል የኦሮምያ ትምህርት ቢሮ።

XS
SM
MD
LG