በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከሬፖብሊካን ጉባዔ አዳራሽ ውጪ ተቃውሞ ቀጥሏል


የሬፖብሊካን ፓርቲ ጉባዔ በሚካሄድበት ክሊቭላንድ ከታዩት የተቃውሞ ትእይንቶቹ በአንደኛው ላይ የአሜሪካ ባንደራ መቃጠሉን ተከትሎ ፖሊስ አንዳንድ ሰዎችን በቁጥጥር ሥር አውሏል።

ከአገሪቱ ዙርያ የተለያዩ አጀንዳዎች አንግበው በከፍተኛ ስሜት በተሰበሰቡበት በክሊቭላንድ ሕዝባዊ አደባባይ የነበረው ግን ረጋ ያለ ነበር።

እነዚህ ተቃውሞዎች በተመለከተ የተጠናከረውን ዘገባ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

ከሬፖብሊካን ጉባዔ አዳራሽ ውጪ ተቃውሞ ቀጥሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:11 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


XS
SM
MD
LG