በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠ/ሚ ዐቢይ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት በሰጡት ማብራሪያ ላይ የተፎካካሪ ፓርቲዎች አስተያየት


አዲስ አበባ
አዲስ አበባ

በአስፈፃሚው አካል የሚቀርበውን የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት “በጥንቃቄ መመልከትና መመርመር ይገባል” ሲሉ የተፎካካሪ ፓርቲዎች መሪዎች አሳስበዋል።

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ አስተዳደር “በፖለቲካ ምኅዳሩ፣ አሣታፊነት ይጎድለዋል” ሲሉ ምጣኔ ኃብቱን በማነቃቃትና በፕሮጀክት አፈፃፀም ያሳየውን እርምጃ አድንቀዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ጠ/ሚ ዐቢይ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት በሰጡት ማብራሪያ ላይ የተፎካካሪ ፓርቲዎች አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:20 0:00


XS
SM
MD
LG