በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኮንሶ ሕዝብ ያልተቀበለው ስብሰባ እንዲካሄድ መገደዱን ተገለጸ


konso region
konso region

በኮንሶ ሕዝቡን በማስገደድ ስብሰባ እየተካሄደ እንደሚገኝና ሕዝቡም ስብሰባውን እንዳልተቀበለው የኮንሶ ሕዝብ እንደወከላቸው ከሚናገሩ አባላት መካከል አንዱ አስታወቁ።

የወጣት ተወካይ ነኝ ያለ አንድ አባልም ቤተክርስትያን ተሰብሮ እንደተመዘበረ ይናገራል።

የደቡብ ክልል ቃል-አቀባይ ተደርጓል የተባለውን ሁሉ አስተባብለዋል።

የኮንሶ ሕዝብ ወክሎናል ከሚሉት 23 የኮሚቴ አባላት አንዱ አቶ ገመቹ ገንሴ ኮንሶ ዛሬም ውጥረት ነግሶባታል ውላለች ሲሉ ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

ኮንሶ ሕዝብ ያልተቀበለው ስብሰባ እንዲካሄድ መገደዱን ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:22 0:00

XS
SM
MD
LG