በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኬንያ ምርጫ


ኬንያውያን ዛሬ በሃገሪቱ ለሁለተኛ ጊዜ እንደገና በተካሄድው ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ ድምጽ ሰጥተዋል። ዛሬ ድምፅ ለመስጠት የወጣው ሕዝብ ቁጥር ነሐሴ 1 ቀን 2010 ዓም በተካሄደው በመጀመሪያው ምርጫ ከወጣው ያነሰ ቢሆንም ባንዳንድ የተቃዋሚው ፓርቲ ጠንካራ አካባቢዎች ግጭቶች መፈጠራቸውም ተዘግቧል።

ኬንያውያን ዛሬ በሃገሪቱ ለሁለተኛ ጊዜ እንደገና በተካሄድው ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ ድምጽ ሰጥተዋል። ዛሬ ድምፅ ለመስጠት የወጣው ሕዝብ ቁጥር ነሐሴ 1 ቀን 2010 ዓም በተካሄደው በመጀመሪያው ምርጫ ከወጣው ያነሰ ቢሆንም ባንዳንድ የተቃዋሚው ፓርቲ ጠንካራ አካባቢዎች ግጭቶች መፈጠራቸውም ተዘግቧል።

በኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በፖሊሶችና በተቃዋሚዎች መካከል ግጭት ተፈጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:42 0:00

በበርካታ የድምፅ መስጪያ አካባቢዎች የፀጥታው ጉዳይ አስተማማኝ ባለመሆኑም እስከ ነገ በስቲያ እንዲራዘም ተደርጓል።.

የኬንያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንታዊው ምርጫ ዳግም እንዲካሄድ ያዘዘው፣ የሃገሪቱ የምርጫ ኮሚሽን ውጤቶቹን ሲያሰራጭ ስህተት ፈፅሟል ሲል በመክሰስ እንደነበር ይታወሳል፡፡ ጂል ክሬግ ከናይሮቢ ዘግባለች፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኬንያ ምርጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:56 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG