No media source currently available
ኬንያውያን ዛሬ በሃገሪቱ ለሁለተኛ ጊዜ እንደገና በተካሄድው ፕሬዘዳንታዊ ምርጫ ድምጽ ሰጥተዋል። ዛሬ ድምፅ ለመስጠት የወጣው ሕዝብ ቁጥር ነሐሴ 1 ቀን 2010 ዓም በተካሄደው በመጀመሪያው ምርጫ ከወጣው ያነሰ ቢሆንም ባንዳንድ የተቃዋሚው ፓርቲ ጠንካራ አካባቢዎች ግጭቶች መፈጠራቸውም ተዘግቧል።