በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በፖሊሶችና በተቃዋሚዎች መካከል ግጭት ተፈጠረ


በኬንያ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ በፖሊሶችና በተቃዋሚዎች መካከል ግጭት ተፈጠረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:42 0:00

ኬንያ ውስጥ ዛሬ የተካሄደው የፕሬዚዳንታዊ ማጣርያ ምርጫ በፖሊሶችና በተቃዋሚዎች መካከል ግጭት አስከትሏል። ተቃዋሚዎች በሚበዙባቸው አካባቢዎች ደግሞ የምርጫ ጣብያዎች ሳይከፈቱ ቀርተዋል።

XS
SM
MD
LG