ለስድስተኛ ቀን በቀጠለው የኢራን የተቃውሞ ንቅናቄ ውስጥ በነበሩት ግጭቶች ባለፈው ሌሊት ዘጠኝ ሰዎች መገደላቸውንና ተቃውሞው ከተቀጣጠለ አንስቶ የተገደለው ሰው ቁጥር ከሃያ መብለጡን የሃገሪቱ ቴሌቪዥን ዘግቧል።
በኢራን መንግሥትን የሚቃወሙ ሰልፎች
በኢራን የተለያዩ ከተሞች ካለፈው ሳምንት ሀሙስ ጀምሮ መንግሥትን የሚቃወሙ ሰልፎች በመካሄድ ላይ ናቸው።

1
በኢራን መንግሥትን የሚቃወሙ ሰልፎች

2
በኢራን መንግሥትን የሚቃወሙ ሰልፎች

3
በኢራን መንግሥትን የሚቃወሙ ሰልፎች

4
በኢራን መንግሥትን የሚቃወሙ ሰልፎች
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ