በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ሃብታሙ አያሌው ተጨማሪ የሃኪም ማረጋገጫ እንዲያቀርብ ታዘዘ


አቶ ሃብታሙ አያሌው
አቶ ሃብታሙ አያሌው

የፈዴራሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የቀድሞ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አመራር አባል አቶ ሃብታሙ አያሌው ወደ ውጭ አገር ሄዶ እንዲታከም ተጨማሪ የሃኪሞች ቦርድ ማረጋገጫ እንዲያቀርብ ጠየቀ።

የቀድሞ የአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ሓላፊ የነበረው አቶ ሃብታሙ አያሌው ለህክምና ወደ ውጭ አገር ያቀረበው አቤቱታ ቀደም ሲል ካቀረበው የሃኪም ማረጋገጫ በተጨማሪ የሃኪሞች ቦርድ ማረጋገጫ እንዲያቀርብ ታዘዘ።

የአቶ ሃብታሙ ቤተሰብ ይህን ማረጋገጫ ወረቀት ለማግኘት ጥረት እያካሄዱ መሆኑን ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አቶ ሃብታሙ አያሌው ጉዳይ ተጨማሪ የሃኪም ማረጋገጫ እንዲያቀርብ ታዘዘ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:33 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG