በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድጋሚ የታሰሩት ዐሥራ አንድ ሰዎች ጉዳይ


የምሥጋና ቀን በተመስገን ደሣለኝ ቤተሰቦች ቤት - መጋቢት 16/2010 ዓ.ም፤ ጃሞ-አዲስ አበባ
የምሥጋና ቀን በተመስገን ደሣለኝ ቤተሰቦች ቤት - መጋቢት 16/2010 ዓ.ም፤ ጃሞ-አዲስ አበባ

በቅርብ ግዜ ከእስር የተፈቱትን እስክንድር ነጋን፣ አንዷለም አራጌንና ተመስገን ደሳለኝን ጨምሮ አያሌ ሰዎች አዲስ አበባ ጎተራ አካባቢ በሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ በኮማንድ ፖስቱ ትዛዝ ታስረው እንደሚገኙ ታወቀ። ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ በኮማንድ ፖስቱ ትዛዝ ከመታሰራቸው የተለየ ሌላ መረጃ እንደሌለው ተናግሯል።

ጎተራ አካባቢ በሚገኘው ፖሊስ ጣቢያ ታሥረው የሚገኙት ጋዜጠኞች፣ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች፣ የኢንተርኔት አምደኞችና የሰብዓዊ መብት ተከራካሪዎች ከዚህ ቀደም በተለያየ ጊዜ ታስረው የተፈቱ ናቸው።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

በድጋሚ የታሰሩት ዐሥራ አንድ ሰዎች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:13 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG