በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በድጋሚ የታሰሩት ዐሥራ አንድ ሰዎች ጉዳይ


በድጋሚ የታሰሩት ዐሥራ አንድ ሰዎች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:13 0:00

በቅርብ ግዜ ከእስር የተፈቱትን እስክንድር ነጋን፣ አንዷለም አራጌንና ተመስገን ደሳለኝን ጨምሮ አያሌ ሰዎች አዲስ አበባ ጎተራ አካባቢ በሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ በኮማንድ ፖስቱ ትዛዝ ታስረው እንደሚገኙ ታወቀ። ፖሊስ ተጠርጣሪዎቹ በኮማንድ ፖስቱ ትዛዝ ከመታሰራቸው የተለየ ሌላ መረጃ እንደሌለው ተናግሯል።

XS
SM
MD
LG