በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሃያ አንድ ሚኒስትሮች ተሾሙ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ሃያ አዳዲስ ሹመቶች የተካተቱበት የካቢኔ ሹም ሽር ዛሬ ይፋ አድረገዋል፡፡ በዚህም መሠረት ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ የወጭ ጉዳይ ሚኒስተር ሆነው ተሹመዋል፡፡

ሰላሳ አባላት ባሉት የኢትዮጵያ ካቢኔ ምክትላቸውን አቶ ደመቀ መኮነን ጨምሮ ዘጠኙ በያዙት ኃላፊነት እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስተሩ ገልፀዋል፡፡

ከተቀሩት መካከል የተወሰኑት በሌላ መ/ቤት በተመሳሳይ ማዕረግ ተሹመዋል፣ አልያም ከኃላፊነት ተነስተዋል፡፡

አዲሶቹ ተሿሚዎች

“የዕድገት ደረጃችን የሚጠይቀውን ዝንባሌ፣ ዕውቀትና ክህሎት ያላቸው ናቸው” ብለዋል ጠ/ሚ ኃይለማሪያም ደሳለኝ

ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምፅ ያዳምጡ፡፡

ሃያ አንድ ሚኒስትሮች ተሾሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:07 0:00

XS
SM
MD
LG