No media source currently available
የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ሃያ አዳዲስ ሹመቶች የተካተቱበት የካቢኔ ሹም ሽር ዛሬ ይፋ አድረገዋል፡፡ በዚህም መሠረት ዶ/ር ወርቅነህ ገበየሁ የወጭ ጉዳይ ሚኒስተር ሆነው ተሹመዋል፡፡