በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዲስ በተዋቀረው ካቢኔ ላይ የተሰጡ አስተያየቶች


አዲስ በተዋቀረው ካቢኔ ላይ የተሰጡ አስተያየቶች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:35 0:00

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ የዛሬ ዓመት አዋቅረውት የነበረውን ካቢኔ ከንድ ዓመት በኋላ አፍርሰው በዛሬው ዕለት 21 አዳዲስ ሹመቶች የተካተቱበትና የቀድሞ ዘጠኝ ሚኒስተሮችን ባሉበት አዲስ ካቢኔ አዋቅረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ያዋቀሩትን አዲስ ካቢኔ አስመልክቶ ጽዮን ግርማ የተለያዩ አካላትን አነጋግራ ተከታዩን ዘግባለች።

XS
SM
MD
LG